ዜና / news

1000031532
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የ2017 የማህበረሰብ ዐቀፍ ጤና መድህን አጠቃላይ አፈጻጸም ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የክልሉ ወረዳ አስተዳደር እና ጤና ጽ/ቤቶች እውቅናና ሽልማት ተበረከተላቸው ፡፡
የሳንኩራ ወረዳ ፣አቶቴ ኡሎ ወረዳ እና የዌራ ዲጆ ወረዳ አስተዳደሮች እና ጤና ጽ/ቤቶች በቅደም ተከተላቸው ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ እውቅናና...
Read More
1000031512
በጤናው ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት የአመራር ጥበብ ወሳኝ ነው:-ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር)
(ጥር 14/2018) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበረሰብ ጤና መድህን የ2017 የአፈጻጸም ግምገማና የ2018 በጀት ዓመት የንቅናቄ መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል...
Read More
1000031501
በጤናው ሴክተር እምርታዊ ለውጥ ለማምጣት የጤና አመራሮችን በስልጠና ማብቃት ያስፈልጋል፦ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ
( ጥር 14/2018) ”ጠንካራ የአመራር ግንባታ ለውጤታማ የጤና ስርዓት” በሚል መሪ ቃል የመጀመሪያ ዙር የጤናው ዘርፍ አመራር አቅም ማጎልበቻ...
Read More
1000031267
በክልሉ በጤናው ዘርፍ ለአገር ተሞክሮ የሚሆኑና የህዝብን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ስራዎች ለመስራት ሰፊ ርብርብ ይደረጋል፦ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ‎
‎‎ሆሳዕና፦ጥር 10/2018‎‎የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በጤናው የበለጸገ ማህበረሰብ ለመገንባት በየደረጃው የተያዙት ዕቅዶች በትክክል ተግባራዊ እንዲሆኑ...
Read More
1000031031
ትኩረት የሚሹ ሀሩራማ በሽታዎችን ለመከላከል በሚሰጠው የማህበረሰብ አቀፍ መድኃኒት እደላ ዘመቻ ዙሪያ ድጋፍና ክትትል ተደረገ።
በሽታውንም ለመከላከል በጤና ሚንስትር በኩል የተለያየ ስትራቴጂ ተቀርጾ እየተሰራ እንደሚገኝም ተመላክቷል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከ”ካርተር...
Read More
1000030986
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ ከተማ አስተዳደር ጤና ጣቢያ በመመረቅ አገልግሎት አስጀመሩ ፡፡
በጤና ጣቢያ ምረቃው የክልል ፣ የዞን፣ የወረዳና የቡኢ ከተማ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች፤ የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች እንዲሁም የአካባቢው ህብረተሰብ...
Read More
1000030954
በጤናው ስርዓት ባለቤትነት፣ ተጠያቂነትና የአመራር ስርዓትን በማሻሻል ዉጤታማ የጤና ስርዓትን ማጎልበት ይገባል አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የጤና ቢሮ ሀላፊ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ “ጠንካራ የአመራር ግንባታ ለዉጤታማ የጤና ስርዓት ” በሚል ሀሳብ የመጀመሪያ ዙር የጤናው ዘርፍ የአመራር...
Read More
1000030200
የዲጅታል ጤና ስርዓትን ለማጠናከር የሚውል የኮምፒውተር ድጋፍ ለ206 ሆስፒታሎች ተደረገ
የጨቅላ ህፃናትና የእናቶች ጤና አገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን ለማጠናከር እና የመረጃ አያያዝን ዲጅታላይዝ ከማድረግ ረገድ በተለያዩ ክልሎች ለሚገኙ 206 የጤና ተቋማትን...
Read More
1000030199
በከምባታ ዞን የአንገጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመረቀ ፡፡
(ታህሳስ 16/2018) ሆስፒታሉን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ...
Read More
1000030198
የአንጋጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል በይፈ ተመረቀ ፡፡
የአንጋጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ቀደም ሲል በይፋ ሳይመረቅ ለህብረተሰቡ አገልግሎት እየሰጠ የቆየ ሲሆን በዛሬው ዕለት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ...
Read More
1000030197
ከክልሉ ጤና ቢሮ የተመራው ቡዱን ቁሊቶ ከተማ አስተዳደር የማህበረሳብ አቀፍ ጤና መድህን ተግበር ገምግሞ ግብረ መልስ ሰጠ ፡፡
በክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ፋሲካ አለሙ የተመራው ቡዱን በሶስተኛ ቀን ድጋፉ በቁሊቶ ከተማ አስተዳደር የማህበረሳብ አቀፍ ጤና መድህን አፈጻጸም በመገምገም...
Read More
1000030157
የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አባል በመሆን ራስዎን እና ቤተሰብዎን ከተጨማሪ የህክምና ወጪ ያድኑ ፡
Read More
1 2 3 9
News Ticker