ዜና / news

1000038829
የተሻሻለው የጤና ኤክስቴንሽን ፍኖተ ካርታ በመተግበራችን የበሽታ መከላከል ስራችን አክሞ የማዳን አቅማችን እንዲሻሻል አድርጓል አቶ ሳሙኤል ዳርጌ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የዋሽ እና አካባቢ ጤና የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ መካሄድ ጀመረ ፡፡ በበጀት ዓመቱ በሽታ መከላከልን ታሳቢ...
Read More
1000038650
የመረጃ እና የዲጂታል ስርዓት ለማሻሻል የሚያግዙ 185 ኮምፒተሮችን በክልሉ ለሚገኙ ሆስፒታሎች ድጋፍ ተደረገ ፡፡
የክልሉ ጤና ቢሮ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት የሆስፒታሎች የዲጂታል መረጃ አያያዝን ስርዓትን የሚያሻሽሉ ዘርፍ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ መሆኑን ተገልጿል...
Read More
1000038583
ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የሁለተኛው መካከለኛው ዘመን የዕድገት እና ኢንቨስትመንት ዕቅድና በጤና ሴክተር ሪፎርም ላይ የሚደረግ ሀገር አቀፍ ስልጠና መድረክ ዛሬም ቀጥሎ እየተካሄደ ነው ።
በሆሳዕና ማዕከል እየተካሄደ በሚገኘው የሁለተኛው መካከለኛው ዘመን የዕድገት እና ኢንቨስትመንት ዕቅድና በጤና ሴክተር ሪፎርም መድረክ ላይ የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ...
Read More
1000038396
ጤናማ እና አምራች ዜጋ ለመፍጠር በህጻናት ቀዳማዊ የልጅነት ዘመን ላይ በትኩረት መስራት ተገቢ ነው:-ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
(ወራቤ ፣ሰኔ 11/2018) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ካውንስል የምግብ ስርዓት ሽግግር እና ኒውትሬሽንና የቀዳማይ የልጅነት ፍኖተ ካርታ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር...
Read More
1000038395
በክልሉ ወቅታዊና ጥራቱን የጠበቀ መረጃን በመጠቀም የዉሳኔ አሰጣጥን ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የልማት እቅድ ዳይሬክቶሬት የPMT አፈጻጸም በዘርፍና በየዳይሬክቶሬቶች ደረጃ የመረጃ አጠቃቀም ስርዓት ላይ ግምገማ አካሄደ።...
Read More
1000038394
የክልሉን ህብረተሰብ ከወረርሽኝ እና ከተለያዩ የጤና ስጋቶች አስቀድሞ ለመከላከል ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን የክልሉ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በጤና ተቋማት ስር ላሉ ባለሙያዎች የPHEM-DHIS2 የተግባር ስልጠና በወራቤ ዩኒቨርሲቲ እየተሰጠ ይገኛል...
Read More
1000038393
በጤና ጣቢያዎች ላይ የሚሰጡ አገልግሎቶችን በማሳደግ ጥራት ያለው የጤና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው ተባለ።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በጤና ጣቢያ ሪፎርም የተዘጋጀ ማስተዋወቂያ መድረክ በሆሳዕና ከተማ አካሂዷል። የክልሉ ጤና ቢሮ...
Read More
1000038180
በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ ስርዓታችንን በማጠናከር የተጀመሩ ስራዎችን ማስቀጠል እንደሚገባ ተመላከተ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከሰኔ 8 እስከ 12 2018 ዓ/ም ድረስ ክልል አቀፍ የጤና መረጃ እና የዲጂታል ጤና ሳምንትን እያከበረ ይገኛል የጤና ቢሮ...
Read More
1000038133
በ2030 የዲጂታል ኢትዮጵያ እቅድን በክልሉ የጤናው ዘርፍ ለማሳካት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ገለጹ ፡፡
ቢሮዉ” በጤና መረጃና ዲጂታል ፈጠራዎች ላይ ዘላቂ እንቨስትመንት በማድረግ የጤና ትሩፋቶችን እናሳድግ!” በሚል መሪ ቃል የመረጃ እና ዲጂታል...
Read More
1000037940
የክልሉ ጤና ቢሮ የ2018 የ11 ወር አፈጻጸም ፣ የ2019 እና የቀጣይ ሶስት ዓመት ስትራቴጂክ እቅድ ዝግጅት ግምገማ መድረክ መካሄድ ጀመረ ፡፡
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በተገኙበት የበጀት ዓመቱ የ11 ወራት አፈጻጸም እንዲሁም በክልሉ በ16 ወረዳ እና 32 ጤና ተቋማት...
Read More
1000037934
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ለዞኖችና ልዩ ወረዳዎች 100 ሚሊዮን የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ ።
ድጋፉም፣ የክልሉ ጤና ቢሮ ከክልሉ መንግስት ከኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴርና ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር በግዢ እና በድጋፍ የተደረገ መሆኑ ተመላክቷል ፡፡ የክልሉ...
Read More
1000037933
በክልሉ የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎት ተጠቃሚ ማደጉ የእናቶች እና ህጻናት ጤና እንዲሻሻል ማድረጉን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ ፡፡
እንጄንዴር ሄልዝ ኢትዮጵያ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ2ኛ ዓመት ማስፋፊያ መርሃ ግብር የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በተገኙበት አካሄደ ፡፡ “Integrated...
Read More
1 2 3 10
News Ticker