ዜና / news

1000021632
በበጀት ዓመቱ የተመዘገበው የሥራ አፈጻጸም ከባለፈው ዓመት ጋር ስነፃፀር የተሻለ ለውጥ የታየበት መሆኑ ተመላከተ።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህክምና አገልግሎቶች ዘርፍ የሥራ ክፍሎች የ2017 በጀት ዓመት የ10 ወራት አፈጻጸም ግምገማና የ2018 እቅድ ዝግጅት መወያያ...
Read More
1000021203
የክልሉን ጤና ለማሻሻል እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ለማጠናከር ድጋፉን እንደሚያጠናክር የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡
የኢትዮጽያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩነት ድጋፍ አደረገ ፡፡የኢትዮጽያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት...
Read More
1000021202
በክልሉ የጤና መረጃ አስተዳደር ቅመራ እና ተንተና ስራ አቅም መጠናከር በመረጃ ላይ የተመሰረተ የጤና ውሳኔዎችን ለማሳደግ ከፍተኛ እገዛ እንዳለው ተገለጸ ፡፡
የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በጤና መረጃ አስተዳደር ቅመራ እና ተንተና ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡በከቅም ግንባታ...
Read More
1000021201
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል "የጤና ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር እድገት" በሚል መሪ ቃል የጤና ባለሙያዎች ውይይት ተካሂዷል ፡፡
ግንቦት -7-2017ዓ.ምበክልሉ በሁሉም የጤና ተቋማትና ሆስፒታሎች ውይይት የተደረገ ሲሆን ዋና ዓላማው በጤና ልማት ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶችና እየተስተዋሉ ያሉ...
Read More
1000021200
ብሔራዊ የተቀናጀ የጤና ስራዎች ዘመቻ በስልጤ ዞን ዞናዊ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር በስልጢ ወረዳ ተጀመረ
በዞኑ ከ206 ሺህ በላይ ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች ለሚሆኑ ህፃናት የተቀናጀ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ መጀመሩን የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ አስታውቋል፡፡ወራቤ፣ግንቦት...
Read More
1000021199
በቀቤና ልዩ ወረዳ የተቀናጀ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ በፍቃዶ ቀበሌ በይፋ ተጀመረ።
(ወልቂጤ፣ግንቦት 6/2017) የተቀናጀ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ ከግንቦት 6 እስከ ግንቦት 15 ለተከታታይ አስር ቀናት በልዩ ወረዳው በሚገኙ ሁሉም ቀበሌያት ክትባቱ...
Read More
1000021198
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የተቀናጀ የኩፍኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ (የጤና ዘመቻ) ክልላዊ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በሀላባ ዞን በዌራ ዲጆ ወረዳ ኡዳና ጤና ጣቢያ እየተካሄደ ነው
ግንቦት 6/2017 በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የተቀናጀ የኩፍኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ (የጤና ዘመቻ) ክልላዊ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በሀላባ ዞን በዌራ...
Read More
1000021196
በቡታጅራ ከተማ የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት መስጠት ተጀመረ
በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡታጅራ ከተማ ጤና ጽ/ቤት የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባትና የጤና ዘመቻ መርሃ ግብር በከተማዋ በሁሉም አካባቢዎች አስጀመሯል።ዘመቻው...
Read More
1000021195
በከምባታ ዞን የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በይፋ ተጀመረ
ግንቦት 6/2017 ዓ.ም በዞኑ ዕድሜያቸው ከ9-59 መካከል ለሚገኙ ህጻናት ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት የሚሰጠው የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት...
Read More
1000021194
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኩፍኝ መከላከያ ክትባት መስጠት ተጀመረ
(ሆሳዕና ግንቦት 6/2017) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የተቀናጀ የኩፍኝ መከላከያ ክትባትና የጤና ዘመቻ ክልል አቀፍ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በሀላባ...
Read More
8
ኤች አይ ቪ ኤድስ ዙሪያ የሚታዩ መዘናጋቶችን ለማስቀረት የተጀመሩ ሥራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ።
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከዞን ጤና መምሪያ ፕሮግራም ባለቤቶች፣ ከጤና ባለሙያዎች፣ ከላቦራቶሪ ባለሙያዎች፣ ከፖስታ አገልግሎት ድርጅት እና ከአጋር ድርጅቶች...
Read More
7
በመሀሉ ዘመን ወጥመድ ውስጥ እንዳንቀር ትጋትና ቁርጠኝነት ወሳኝ ነው-ም/ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ
ሚያዝያ 30/2017ዓ.ም በማህበራዊ ክላስተር “የመሀሉ ዘመን” በሚል መሪ ሀሳብ ለአመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በወራቤ ከተማ እየተሰጠ ነው። ስልጠናውን...
Read More
1 2 3 4
News Ticker