
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ባካሄደዉ የ2017 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሴክተር ጉባዔ ላይ ህብረተሰቡን በማስተባበር በሁሉ አቀፍ ጤና ኬላ እና ሞዴል ማህበረሰብ መድሃኒት ቤት ግንባታ በላቀ ለፈጸሙ ዞን እና ልዩ ወረዳ አስተዳዳሪዎች እውቅና ተበርከተላቸው ፡፡
እውቅናና ሽልማቱን ርዕስ መስትዳድር ክቡር ዶ/ር እንዳሻዉ ጣሰው አማካኝነት ተበርክቶላቸዋል ፡፡
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ባካሄደዉ የ2017 በጀት ዓመት ዓመታዊ የሴክተር ጉባዔ ላይ ህብረተሰቡን በማስተባበር በሁሉ አቀፍ ጤና ኬላ እና ሞዴል ማህበረሰብ መድሃኒት ቤት ግንባታ በላቀ ለፈጸሙ ዞን እና ልዩ ወረዳ አስተዳዳሪዎች እውቅና ተበርከተላቸው ፡፡
እውቅናና ሽልማቱን ርዕስ መስትዳድር ክቡር ዶ/ር እንዳሻዉ ጣሰው አማካኝነት ተበርክቶላቸዋል ፡፡