በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ ስርዓታችንን በማጠናከር የተጀመሩ ስራዎችን ማስቀጠል እንደሚገባ ተመላከተ
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከሰኔ 8 እስከ 12 2018 ዓ/ም ድረስ ክልል አቀፍ የጤና መረጃ እና የዲጂታል ጤና ሳምንትን እያከበረ ይገኛል የጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እለቱን በማስመልከት በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ ስርዓታችንን…
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከሰኔ 8 እስከ 12 2018 ዓ/ም ድረስ ክልል አቀፍ የጤና መረጃ እና የዲጂታል ጤና ሳምንትን እያከበረ ይገኛል የጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እለቱን በማስመልከት በሰጡት መግለጫ እንደተናገሩት በቴክኖሎጂ የተደገፈ የመረጃ ስርዓታችንን…
ቢሮዉ" በጤና መረጃና ዲጂታል ፈጠራዎች ላይ ዘላቂ እንቨስትመንት በማድረግ የጤና ትሩፋቶችን እናሳድግ!" በሚል መሪ ቃል የመረጃ እና ዲጂታል ጤና ሳምንት ከሰኔ 8/2018 ዓ/ም ጀምሮ ለተከታታይ 5 ቀናት በተለያዩ ዝግጅቶች መከበር ጀምሯል ። የጤና ቢሮ ሀላፊ አቶ ሳሙኤል…
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በተገኙበት የበጀት ዓመቱ የ11 ወራት አፈጻጸም እንዲሁም በክልሉ በ16 ወረዳ እና 32 ጤና ተቋማት ላይ የተጀመሩ ሞዴል እና ለተሞክሮ ማስፋፊያ የተለዩ የጤና ስራዎች አፈጻጸም የክልል ፣የዞን እና ልዩ…
ድጋፉም፣ የክልሉ ጤና ቢሮ ከክልሉ መንግስት ከኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴርና ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር በግዢ እና በድጋፍ የተደረገ መሆኑ ተመላክቷል ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በዚህ ጊዜ እንደተናገሩት ባለፉት አመታት የጤናውን ዘርፍ ለማዘመን መጠነ-ሰፊ ሥራዎች…
እንጄንዴር ሄልዝ ኢትዮጵያ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ2ኛ ዓመት ማስፋፊያ መርሃ ግብር የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በተገኙበት አካሄደ ፡፡ “Integrated RMNCH +PPFP in high case Load Facilities Project” በክልሉ የእናቶች እና የጨቅላ ህጻናትን ሞት ለመቀነስ እየሰራ ያለ ፕሮጀክት ሲሆን…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ የጤና አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይሬክቶሬት የ10 ወራት አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በሆሳዕና ከተማ አካሂዷል። ዳይሬክቶሬቱ የጤናና ጤና ነክ ወረርሽኝ ቅኝት ፣ ዝግጁነት እና ምላሽ እና መልሶ…
በቢሮው የጤና ሀብት ልማትና አስተዳደር ዘርፍ የ2018 በጀት ዓመት የ10 ወራት አፈፃፀም ተግባራት ግምገማ ተደርጓል፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በተገኙበት የጤና ኃብት ልማት እና አስተዳደር ዘርፍ የ2018 በጀት ዓመት የ10 ወር እቅድ አፈፃፀም ተግባራት…
የሳንኩራ ወረዳ ፣አቶቴ ኡሎ ወረዳ እና የዌራ ዲጆ ወረዳ አስተዳደሮች እና ጤና ጽ/ቤቶች በቅደም ተከተላቸው ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ እውቅናና ሽልማት ተቀብለዋል ፡፡ እውቅና እና ሽልማቱን የወረዳዎቹ አስተዳዳሪዎች እና ጤና ጽ/ቤት ኃላፊዎች ከጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር…