በበጀት ዓመቱ የሕብረተሰቡን ጤና መጠበቅ የሚያስችሉ ሥራዎች ተሠርተዋል ፦ የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት
በበጀት ዓመቱ የሕብረተሰቡን ጤና መጠበቅ የሚያስችሉ ሥራዎች መከናወናቸውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን በዚህ ጊዜ እንደተናገሩት፦ በበጀት ዓመቱ የሕብረተሰቡን ጤና መጠበቅ የሚያስችሉ ሥራዎች ተሠርቷል ብለዋል ። በክልሉ…

