በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም ማስጀመሪያ የውይይት መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ነው

  • Post last modified:February 7, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በክልሉ በቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም ልማት ማስጀመሪያ ላይ ከክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ከፕሮግራሙ አስተባባሪዎች ጋር ነው በጽ/ቤታቸው የተወያዩት ።ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም በህጻናት…

Continue Readingበማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም ማስጀመሪያ የውይይት መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ነው

“የቤተሰብ እቅድ ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና ወሳኝ ነው!” በሚል መሪ ቃል በሆሳዕና ከተማ የአድቮኬሲ መድረክ ተካሄደ።

  • Post last modified:February 7, 2025

የጤና ሚኒስቴር፣ የክልሉ ጤና ቢሮ እንዲሁም የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ በጋራ ያዘጋጁት አቶ ግዛቸው ዋሌራን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የተሳተፉበት የቤተሰብ እቅድ ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና ወሳኝ ነው !" በሚል መሪ ቃል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሆሳዕና ከተማ የአድቮኬሲ…

Continue Reading“የቤተሰብ እቅድ ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና ወሳኝ ነው!” በሚል መሪ ቃል በሆሳዕና ከተማ የአድቮኬሲ መድረክ ተካሄደ።

የወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የአገልግሎት አሰጣጥ ይበል የሚያስብል ነው ሲሉ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ገለጹ!

  • Post last modified:February 7, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ም/ል ርዕሰ መስተዳድርና የት/ት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘይኔ ቢልካ፣ በኢፌድሪ ጤና ሚ/ር ሚኒስትር ድኤታ ዶ/ር ደረጀ ድጉማ የተመራ የሚ/ር መስሪያ ቤቱ የማኔጅመንት አካላት ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…

Continue Readingየወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የአገልግሎት አሰጣጥ ይበል የሚያስብል ነው ሲሉ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ገለጹ!

“ከወሊድ ጋር በተያያዘ የሚከሰቱ ችግሮችን ለመቀነስ የቅደመወሊድ ክትትሎችን መጨመር እና የጤና ተቋማትን ማዘመን ያስፈልጋል “ – የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ

  • Post last modified:February 7, 2025

የእናቶች፣ ህፃናት እና ወጣቶች ጤና የእቅድ አፈፃፀም “ፈጠራዎችን መተግበር እና ማዝለቅ ለላቀ የእናቶች፣ የህጻናት እና ወጣቶች ጤና “ በሚል መሪ ቃል በአርባ ምንጭ ከተማ እየተገመገመ ይገኛል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ መድረኩን ሲከፍቱ እንደተናገሩት ከወሊድ ጋር በተያያዘ…

Continue Reading“ከወሊድ ጋር በተያያዘ የሚከሰቱ ችግሮችን ለመቀነስ የቅደመወሊድ ክትትሎችን መጨመር እና የጤና ተቋማትን ማዘመን ያስፈልጋል “ – የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ

የጤና ፋይናነስ ስርዓት አቅምን ለማሳደግ እና የተለያዩ የአሰራር ቴክኖሎጂዎችን ወደ ስራ ለማስገባት ዓለም አቀፍ ልምዶችን ወደ ሀገራችን ማምጣት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡

  • Post last modified:February 7, 2025

ሁሉን አቀፍ የጤና ፋይናንሲንግ በኢትዮጵያ ተግባራዊ ለማድረግ የጤና አገልግሎት ፍትሀዊነት ጥራት እና ተደራሽነት ማረጋገጥ ላይ ለመስራት የጤና ፋይናንሲንግ አቅምን ማሳደግ እንደሚገባ ተገለጸ። የጤና ፋይናንስን ለማሻሻል የሚያግዝ የአቅም ግንባታ መድረክ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ዶክተር አስናቀ ዋቅጅራ በጤና…

Continue Readingየጤና ፋይናነስ ስርዓት አቅምን ለማሳደግ እና የተለያዩ የአሰራር ቴክኖሎጂዎችን ወደ ስራ ለማስገባት ዓለም አቀፍ ልምዶችን ወደ ሀገራችን ማምጣት እንደሚገባ ተገለጸ፡፡