በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም ማስጀመሪያ የውይይት መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ነው
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በክልሉ በቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም ልማት ማስጀመሪያ ላይ ከክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ከፕሮግራሙ አስተባባሪዎች ጋር ነው በጽ/ቤታቸው የተወያዩት ።ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም በህጻናት…