የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ እና የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሳሮ አብደላ የክልሉ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ ምርመራ አገልግሎት መርቀው በይፋ ሥራ አስጀመሩ።

  • Post last modified:May 8, 2025

ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎቹ የክልሉ ጤና ቢሮ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ አገልግሎት በይፋ ሥራ ያስጀመሩት በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተገኝተው ነው። በዕለቱም የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተደድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ፣ የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና…

Continue Readingየማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ እና የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሳሮ አብደላ የክልሉ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላቦራቶሪ ምርመራ አገልግሎት መርቀው በይፋ ሥራ አስጀመሩ።

የክልሉ መንግስት ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶችን የመፈጸም ግብ አስቀምጦ እየሰራ ነው – ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )

  • Post last modified:May 8, 2025

(ሆሳሳዕና፣ሚያዚያ 28/2017)በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምስራቅ ጉራጌ ዞን የተገነቡ ልዩ ልዩ የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደርገዋል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) እንደገለጹት ባለፉት ሰባት ዓመታት የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ ዘርፈ ብዙ የልማት ስራዎች እየተተገበሩ…

Continue Readingየክልሉ መንግስት ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶችን የመፈጸም ግብ አስቀምጦ እየሰራ ነው – ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )

ድንገተኛ የጤና አደጋዎች ምላሽ ጊዜ ከላቦራቶሪዎች ጋር በመቀናጀት የተፋጠና አገልግሎት መስጠት እንደሚገባ ተመላከተ፡፡

  • Post last modified:May 8, 2025

በኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ሳሮ አብደላ የተመራ ልዑክ ቡድን በማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል የጤና ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ጉብኝት አድርጓል ቡድኑ በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡኢ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል፣ ቡታጅራ አጠቃላይ ሆስፒታል እንዲሁም በሃዲያ ዞን ንግስት…

Continue Readingድንገተኛ የጤና አደጋዎች ምላሽ ጊዜ ከላቦራቶሪዎች ጋር በመቀናጀት የተፋጠና አገልግሎት መስጠት እንደሚገባ ተመላከተ፡፡

በፌደራል እና በክልል የስራ ኃላፊዎች

  • Post last modified:May 8, 2025

በክልሉ የሚገኙ የጤና ተቋማቶችን በመዘዋወር ጉብኝት አካሄደ ፡ የፌደራል እና የክልል የስራ ኃላፊዎች በክልሉ በሃዲያ ዞን በሆሳዕና ከተማ የሚገኙ የጤና ተቋማትን በመዘዋወር ጉብኝት አድርገዋል ፡፡ የስራ ኃላፊዎቹ የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ላብራቶሪ ሆሳዕና ቅርንጫፍ ፣ የንግስት እሌኒ…

Continue Readingበፌደራል እና በክልል የስራ ኃላፊዎች

የህብረተሰቡን የጤና አገልግሎት ተደራሽነትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በተሰሩ ሥራዎች ለውጦች መመዝገቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ገለጹ ።

  • Post last modified:April 25, 2025

ኃላፊው ይህን ያሉት የ2017 ዓ/ም 9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት በተደረገበት ወቅት ነው። የ9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የቀረበው ሁሉም የቢሮው ማኔጀመንት አባላትና ባለሙያዎች በተገኙበት ነው የክልሉ ጤና ቢሮ አፈጻጸሙ በቀረበበት ወቅት ተግባርን እየከወነ ያለው…

Continue Readingየህብረተሰቡን የጤና አገልግሎት ተደራሽነትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በተሰሩ ሥራዎች ለውጦች መመዝገቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ገለጹ ።

በክልሉ ጤና ቢሮ ጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶች እና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት የጤና ቁጥጥር ስራዎች ለማሻሻል ከባለድርሻ አካላት ጋር የንቅናቄ መድረክ በወልቂጤ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው ፡ ፡

  • Post last modified:March 23, 2025

በመድረኩ የመክፈቻ እና የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ካስተላለፉት መልዕክቶች ዋና ዋናዎቹ መንግስት ሁለንተናዊ ብልጽግናን በማረጋገጥ ጤናው የተጠበቀ አምራች እና ብቁ ዜጋ ለማፍራት በልዩ ትኩረት በርካታ ስራዎች እየተሰራ…

Continue Readingበክልሉ ጤና ቢሮ ጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶች እና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት የጤና ቁጥጥር ስራዎች ለማሻሻል ከባለድርሻ አካላት ጋር የንቅናቄ መድረክ በወልቂጤ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው ፡ ፡

የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶችን ጥራት ለማረጋገጥ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን ማጠናከር ይገባል። አቶ አንተነህ ፈቃዱ-የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር

  • Post last modified:March 23, 2025

(ሆሳዕና፣ መጋቢት 14/2017 ዓ/ም) የክልሉ ጤና ቢሮ ጤናና ጤና-ነክ አገልግሎቶችና ግብአቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት የጤና ቁጥጥር ስራ የባለድርሻ አካላት ንቅናቄ መድረክ በወልቂጤ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር…

Continue Readingየጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶችን ጥራት ለማረጋገጥ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን ማጠናከር ይገባል። አቶ አንተነህ ፈቃዱ-የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር

የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ ፡፡

  • Post last modified:March 21, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረጉ ተግባሮች ዙሪያ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን ገምግሟል፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጴጥሮስ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን በገመገሙበት ወቅት እንዳሉት የህብረተሰቡን ጤና ለማስጠበቅ…

Continue Readingየወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ ፡፡