ብሔራዊ የተቀናጀ የጤና ስራዎች ዘመቻ በስልጤ ዞን ዞናዊ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር በስልጢ ወረዳ ተጀመረ
በዞኑ ከ206 ሺህ በላይ ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች ለሚሆኑ ህፃናት የተቀናጀ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ መጀመሩን የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ አስታውቋል፡፡ወራቤ፣ግንቦት 6/2017:-ስልጤ ዞን ኮሙኒኬሽንሀገር አቀፋዊ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ዕድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆናቸውህፃናት በጤና ተቋማት ጊዚያዊ…