መጋቢት 9/2017 ዓ/ም ወራቤ

  • Post last modified:March 19, 2025

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ላይ የድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ስራ አፈጻጸም ተገመገመ ፡፡ በክልሉ በበሽታዎች ላይ በተደረገ ሳምንታዊ የቅኝት እና ምላሽ ስራዎች ሪፖርት ላይ ውይይት ተካሂዷል ፡፡ ወባ እና ኩፍኝን ጨምሮ በተለያዩ 17 በሽታዎች ላይ የተካሄደ…

Continue Readingመጋቢት 9/2017 ዓ/ም ወራቤ

መከላከል ላይ ትኩረት ያደረገው የጤና ፖሊሲ አክሞ ማዳንን ጨምሮ እየሰራ ነው፦ ዶ/ር መቅደስ ዳባ

  • Post last modified:March 19, 2025

ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ከህዝብ ለተጠየቁ ጥያቄዎች ሚኒስትሮች የሚመልሱበትን "እውነት ነው? ሐሰት" የተሰኘ መድረክ አዘጋጅቷል፡፡ የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ከህዝብ ለተጠየቁ ጥያቄዎች መልስ በሰጡበት ወቅት እንዳሉት መከላከል ላይ ትኩረት አድርጎ ይሰራ የነበረው የጤና ፖሊሲ…

Continue Readingመከላከል ላይ ትኩረት ያደረገው የጤና ፖሊሲ አክሞ ማዳንን ጨምሮ እየሰራ ነው፦ ዶ/ር መቅደስ ዳባ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዶ/ር እንዳሸው ጣሰው በዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ተገኝተው የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችን አወያዩ፡፡

  • Post last modified:March 3, 2025

ርዕሰ መስተዳድሩ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችን ያወያዩት ክልሉ ባዘጋጀው አመታዊ የጤና ኤክስቴንሽን ፌስቲቫል ላይ ተገኝተው ነው፡፡ አምራች ኃይል ለመፍጠር የዜጎችን ጤና መጠበቅ ቀዳሚ ተግባር ሊሆን እንደሚገባም ነው ርዕሰ መሥተዳድሩ የተናገሩት፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ለጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች ባስተላለፉት መልዕክት በያሉበት…

Continue Readingየማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዶ/ር እንዳሸው ጣሰው በዋቸሞ ዩኒቨርስቲ ተገኝተው የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችን አወያዩ፡፡

በማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ጤና ቢሮ ዓመታዊ የጤና ኤክስቴንሽን ፌስትቫል በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።

  • Post last modified:March 3, 2025

የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በመድረኩ ላይ ባደረጉት ንግግር በማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል በጤናው ዘርፍ አየተከናወኑ ያሉ ተግባራቶች ለውጥ አምጪ እና ተስፋ ሰጪ መሆናቸውን አስገንዝበዋል። የመጀመሪያ ደረጃ የህክምና አገ/ት በፍታሀዊነትና በጥራት ተደራሽ ለማድረግ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራቶች…

Continue Readingበማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ጤና ቢሮ ዓመታዊ የጤና ኤክስቴንሽን ፌስትቫል በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ይገኛል።

ርዕሰ መስተዳድር ክቡር ዶ/ር እንዳሸው ጣሰው እና የጤና ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጤና ቢሮ የተዘጋጀውን የፎቶ አውደ-ርዕይ መርቀው ከፈቱ፡፡

  • Post last modified:March 3, 2025

የፎቶ አውደ ርዕዩ በጤና ቢሮ የተከናወኑ አበይት ጉዳዮችን የዳሰሰ ነው፡፡ ክልሉ የወባ በሽታን ለመከላከል ያደረጋቸው ንቅናቄዎች፣ ማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ንቅናቄ፣ ፅዱ ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የተሰሩ ሥራዎችና ሌሎች በጤና ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራቶች ተካተውበታል፡፡ የማ/ኢት/ክ/ጤና ቢሮ

Continue Readingርዕሰ መስተዳድር ክቡር ዶ/ር እንዳሸው ጣሰው እና የጤና ሚኒስትር ክብርት ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጤና ቢሮ የተዘጋጀውን የፎቶ አውደ-ርዕይ መርቀው ከፈቱ፡፡

በጤና ሚኒስትር ሚኒስትር በዶክተር መቅደስ ዳባ የተመራው ሉዑካን ቡድን በማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል የሚገኙ የጤና ተቋማት ጉብኝት አካሂዷል ፡፡

  • Post last modified:March 3, 2025

የጤና ሚኒስትር ከፍተኛ አመራሮች የተሳተፈበት የልዑካን ቡድን በክልሉ በጉራጌ እና በሀዲያ ዞኖች የሚገኙ ከጤና ኬላ እስከ ኮምፕሪሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በመዘዋወር ጉብኝት አድርገዋል ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የሉዑካን ቡድኑን ተቀብለው የጤና ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥን…

Continue Readingበጤና ሚኒስትር ሚኒስትር በዶክተር መቅደስ ዳባ የተመራው ሉዑካን ቡድን በማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል የሚገኙ የጤና ተቋማት ጉብኝት አካሂዷል ፡፡

በክልሉ በጤናው ዘርፍ የተመዘገበው ለውጥ በተጨባጭ የሚታይ ነው” የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ

  • Post last modified:March 3, 2025

በማእከላዊ ኢትዮጵያ የመስክ ጉብኝት እያደረገ የሚገኘው የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ልኡካን ቡድን ከክልሉ ርእስ መስተዳድር ዶ/ር እንደሻው ጣሰው ጋር ተወያይቷል፡፡ ክልሉ ለጤናው ዘርፍ ትኩረት የሠጠ በመሆኑ እንደ ወባ ያሉ ወረርሽኞችን መከላከል ተችሏል ያሉት የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ…

Continue Readingበክልሉ በጤናው ዘርፍ የተመዘገበው ለውጥ በተጨባጭ የሚታይ ነው” የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ

የተሟላ የህክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል የጤና ሥርዓት እየተፈጠረ መሆኑን የኢፊዲሪ ጤና ሚኒስትር ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ

  • Post last modified:March 3, 2025

ፍትሀዊና ጥራት ያለው የጤና አገ/ት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ሥርዓት ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ገልጸዋል። ሚኒስትሯ እና ሌሎች የፌዴራል የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እና የቢሮ…

Continue Readingየተሟላ የህክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል የጤና ሥርዓት እየተፈጠረ መሆኑን የኢፊዲሪ ጤና ሚኒስትር ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ