የህብረተሰቡን የጤና አገልግሎት ተደራሽነትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በተሰሩ ሥራዎች ለውጦች መመዝገቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ገለጹ ።
ኃላፊው ይህን ያሉት የ2017 ዓ/ም 9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት በተደረገበት ወቅት ነው። የ9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የቀረበው ሁሉም የቢሮው ማኔጀመንት አባላትና ባለሙያዎች በተገኙበት ነው የክልሉ ጤና ቢሮ አፈጻጸሙ በቀረበበት ወቅት ተግባርን እየከወነ ያለው…