የህብረተሰብ ጤና አደጋዎችን እና ወረርሽኞች ለመቆጣጠር በትኩረት እየተሰራ ነው አቶ መሙሽ ሁሴን የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተብ ጤና ኢኒስቲትዩት ሳምንታዊ ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ላይ ውይይት አካሂዷል። ጠንካራ የህብረተሰብ ጤና አደጋ ምላሽ ለማይበገር የጤና ስርዓት ግንባታ እና የጤና ስርዓቱ የበሽታ ቅኝትና የህብረተሰብ ጤና አደጋ የሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠርና…