የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎችን መረጃ በፍጥነትና በተደራጀ መልኩ ለመሰብሰብና ለመተንተን የሚያስችል የዲጂታል ስርዓት ለመዘርጋት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ።

  • Post last modified:July 13, 2025

የ3ኛ ዙር የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች የተጋላጭነት ልየታ አስመልክቶ በዘርፉ ለሚሰሩ ባለሙያዎች በሆሳዕና ከተማ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና በዛሬው ዕለት ተጠናቋል። የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሕበረተሰብ ድንገተኛ ጤና አደጋዎች ቅኝት ምላሽ ዳይሬክተር አቶ ወልደሰንበት ሸዋለም የህብረተሰባችንን ጤና ለመጠበቅና…

Continue Readingየህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎችን መረጃ በፍጥነትና በተደራጀ መልኩ ለመሰብሰብና ለመተንተን የሚያስችል የዲጂታል ስርዓት ለመዘርጋት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ።

የቴክኖሎጂ አሰራር ስርዓትን በመከተል ድንገተኛ የጤና አደጋዎች ተጋላጭነት ስጋትን ለማስቀረት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ ፡፡

  • Post last modified:July 9, 2025

ሶስተኛው ዙር የክልሉ ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት የ2018 በጀት ዓመት የድንገተኛ ጤና አደጋዎች የተጋላጭነት ስጋት ልየታ ላይ ያተኮረ ስልጠና ለሀዲያ ዞን ሁሉም ወረዳዎች ለተውጣጡ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች አስተዳደር አስተባባሪዎች ስልጠና በሀዲያ ዞን ሆሳዕና ከተማ እየተሰጠ…

Continue Readingየቴክኖሎጂ አሰራር ስርዓትን በመከተል ድንገተኛ የጤና አደጋዎች ተጋላጭነት ስጋትን ለማስቀረት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ ፡፡

በመድሃኒት እና የህክምና መሳሪያ አቅርቦት ማሻሻል ላይ የተገኙ ውጤቶችን ለማስቀጠል በየደረጃው ያለ አመራር ቁርጠኝነት ወሳኝ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ገለጹ ፡፡

  • Post last modified:July 8, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ የመድኃኒት እና ህክምና መሳሪያዎች ዳይሬክቶሬት የ2017 በጀት ዓመት ተግባራት አፈፃፀም ግምገማ ተካሄደ ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በአፈጻጸም መድረኩ ላይ እንዳሉት በበጀት ዓመቱ የመድሃኒት እና የህክምና መሳሪያዎች አቅርቦት…

Continue Readingበመድሃኒት እና የህክምና መሳሪያ አቅርቦት ማሻሻል ላይ የተገኙ ውጤቶችን ለማስቀጠል በየደረጃው ያለ አመራር ቁርጠኝነት ወሳኝ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ገለጹ ፡፡

በበጀት ዓመቱ በክልሉ ጥራቱን የጠበቀ የመድሀኒት እና የህክምና መሳሪያዎችን ተደራሽ ለማድረግ የተሰራው ስራ ውጤታማ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ ፡፡

  • Post last modified:July 8, 2025

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የመድኃኒት እና ህክምና መሳሪያዎች ዳይሬክቶሬት የ2017 በጀት ዓመት ተግባራት አፈፃፀም ዓመታዊ የምክክር መድረክ በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል ። የእንኳን ደህና መጣችሁ የስልጤ ዞን የጤና መምሪያ ሀላፊ አቶ ሸምሱ ሀይረዲን በእንኳን ደህና መጣችሁ…

Continue Readingበበጀት ዓመቱ በክልሉ ጥራቱን የጠበቀ የመድሀኒት እና የህክምና መሳሪያዎችን ተደራሽ ለማድረግ የተሰራው ስራ ውጤታማ መሆኑን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ገለፀ ፡፡

በተቀናጀ ጤና ዘመቻ በተሰሩ ሥራዎች የሚታይ ለውጥ መመዝገቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ።

  • Post last modified:July 5, 2025

ቢሮው በበጀት ዓመቱ በተቀናጀ ዘመቻ የተከናወኑ ተግባሮች ግምገማና እውቅና የመስጠት መድረክ በሆሳዕና ከተማ አካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጴጥሮስ እንዳሉት፦ በተቀናጀ ጤና ዘመቻ በተሰሩ ሥራዎች የሚታይ ለውጥ ተመዝግቧል።…

Continue Readingበተቀናጀ ጤና ዘመቻ በተሰሩ ሥራዎች የሚታይ ለውጥ መመዝገቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ።

የእናቶችና የጨቅላ ህጻናት ሞት ለመቀነስና ጤና ለማሻሻል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መሥራት አለባቸው ተባለ።

  • Post last modified:July 4, 2025

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የእናቶች ጤና አገልግሎት አፈጻጸም ግምገማና የእናቶች ጤና ማስፈጸሚያ ሰነዶች ማስተዋወቂያ መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል። በክልሉ ጤና ቢሮ የእናቶችና ህጻናት ጤና እና ሥርዓተ ምግብ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ሌጅሶ…

Continue Readingየእናቶችና የጨቅላ ህጻናት ሞት ለመቀነስና ጤና ለማሻሻል ሁሉም ባለድርሻ አካላት በቅንጅት መሥራት አለባቸው ተባለ።

በክልሉ የመድኃኒት ቁጥጥር ስራን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ የተቀመጠውን ስታንዳር በተገቢዉ መተግበር እንደሚገባ ተጠቆመ

  • Post last modified:July 4, 2025

የማዕ/ ኢት/ ክልል ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎትቶች እና ግብአቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት የአፈፃፀም ግምገማ የማጠቃለያ መድረክ ተካሂዷል የጤና ቢሮ ምክትል ሀላፊና የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ፋሲካ አለሙ በፕሮግራሙ ማጠቃለያ ላይ እንደተናገሩት በክልሉ…

Continue Readingበክልሉ የመድኃኒት ቁጥጥር ስራን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ የተቀመጠውን ስታንዳር በተገቢዉ መተግበር እንደሚገባ ተጠቆመ

በጤናው ዘርፍ ጥራትና ደህንነት በማረጋገጥ የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ

  • Post last modified:July 4, 2025

(ሆሳዕና፣ሰኔ 27/2017)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አመታዊ ስራ አፈጻጸም ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በወራቤ ከተማ እየተካሔደ ነው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች…

Continue Readingበጤናው ዘርፍ ጥራትና ደህንነት በማረጋገጥ የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ