የህብረተሰብ ጤና አደጋዎችን እና ወረርሽኞች ለመቆጣጠር በትኩረት እየተሰራ ነው አቶ መሙሽ ሁሴን የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

  • Post last modified:August 26, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተብ ጤና ኢኒስቲትዩት ሳምንታዊ ድንገተኛ የህብረተሰብ ጤና አደጋዎች ላይ ውይይት አካሂዷል። ጠንካራ የህብረተሰብ ጤና አደጋ ምላሽ ለማይበገር የጤና ስርዓት ግንባታ እና የጤና ስርዓቱ የበሽታ ቅኝትና የህብረተሰብ ጤና አደጋ የሆኑ በሽታዎችን ለመከላከል፣ ለመቆጣጠርና…

Continue Readingየህብረተሰብ ጤና አደጋዎችን እና ወረርሽኞች ለመቆጣጠር በትኩረት እየተሰራ ነው አቶ መሙሽ ሁሴን የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የክልሉ ህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር

የጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሀብቴ ገብረሚካኤል በስሩ ካሉ ዳይሬክቶሬቶች ጋር የ2018 በጀት አመት ውጤት ተኮር እቅድ ላይ የግብ ስምምነት ተፈራረሙ ።

  • Post last modified:August 25, 2025

የጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የህክምና አገልግሎቶች ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሀብቴ ገብረሚካኤል በስሩ ካሉ ዳይሬክቶሬቶች ጋር የ2018 በጀት አመት ውጤት ተኮር እቅድ ላይ የግብ ስምምነት ተፈራርመዋል ፡፡ አቶ ሀብቴ የግብ ስምምነት በተፈራረሙበት ወቅት እንደተናገሩት በዘርፉ ያሉ ዳይሬክተሮች…

Continue Readingየጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሀብቴ ገብረሚካኤል በስሩ ካሉ ዳይሬክቶሬቶች ጋር የ2018 በጀት አመት ውጤት ተኮር እቅድ ላይ የግብ ስምምነት ተፈራረሙ ።

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )በ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ከክልል ሴክተር መስሪያ ቤት የስራ ኃላፊዎች ጋር የግብ ስምምነት ተፈራረሙ

  • Post last modified:August 25, 2025

(ሆሳዕና፣ነሐሴ 15/2017)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )በ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ከክልል ሴክተር መስሪያ ቤት የስራ ኃላፊዎች ጋር የግብ ስምምነት ተፈራርመዋል። የክልሉ መንግስት ኮሚኒኬሽን

Continue Readingርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )በ2018 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ከክልል ሴክተር መስሪያ ቤት የስራ ኃላፊዎች ጋር የግብ ስምምነት ተፈራረሙ

የጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ በስሩ ካሉ ዳይሬክቶሬቶች ጋር የ2018 በጀት አመት ውጤት ተኮር እቅድ ላይ የግብ ስምምነት ተፈራረሙ ።

  • Post last modified:August 25, 2025

የጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ እና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጴጥሮስ በስሩ ካሉ ሶስት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተሮች ጋር የ2018 በጀት አመት ውጤት ተኮር እቅድ ላይ የግብ ስምምነት ተፈራርመዋል ፡፡ አቶ አሸናፊ ጴጥሮስ የግብ ስምምነት በተፈራረሙበት ወቅት እንደተናገሩት…

Continue Readingየጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ በስሩ ካሉ ዳይሬክቶሬቶች ጋር የ2018 በጀት አመት ውጤት ተኮር እቅድ ላይ የግብ ስምምነት ተፈራረሙ ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ EOC ግምገማ አካሂዷል

  • Post last modified:August 19, 2025

በሳምንቱ ውስጥ የተከናወኑ የወባ ጫናን ጨምሮ ሌሎች 36 በሽታዎች ላይ ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ዉይይት ተደርጎባቸዋል ። የቢሮዉ የጤናና ጤና ነክ ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ዳይ/ ዳይ/አቶ ወልደሰንበት ሸዋለም የዚህን ሳምንት ቅኝት ሲያብራሩ በሳምንቱ የተለያዩ…

Continue Readingየማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ EOC ግምገማ አካሂዷል

በበጀት አመቱ ኤች አይቪ ኤድስን የመከላከል እና መቆጣጠር ስራዎች በትኩረት መሰራታቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ::

  • Post last modified:August 15, 2025

የቢሮው የኤች አይቪ ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ዳይሬክቶሬት የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግመገማ እና የ2018 ዓ.ም ዕቅድ ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይት መድረክ አየተካሄደ ነው ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃልፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጴጥሮስ ባስተላለፉት…

Continue Readingበበጀት አመቱ ኤች አይቪ ኤድስን የመከላከል እና መቆጣጠር ስራዎች በትኩረት መሰራታቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ::

የጤና ሚኒስቴር 4.2 ቢሊዮን ብር ዋጋ ያላቸው የህክምና መሣሪያዎች ለክልል እና ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮዎች ድጋፍ አደረገ

  • Post last modified:August 15, 2025

የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ ስርአትን ለማጠናከር የሚያስችል የህክምና መሣሪያዎች ድጋፍ ጤና ሚኒስቴር ለክልል እና ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮዎች በዛሬው ዕለት አድርጓል። የህክምና መሣሪያዎች የህክምና አገልግሎት ጥራትን ለማሻሻል ከፍተኛ ድርሻ አላቸው ያሉት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፤ የተደረገው…

Continue Readingየጤና ሚኒስቴር 4.2 ቢሊዮን ብር ዋጋ ያላቸው የህክምና መሣሪያዎች ለክልል እና ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮዎች ድጋፍ አደረገ

ለአገልግሎት ጥራት መጓደል ምክንያት የሚሆኑ ችግሮችን በመለየት ወደ ሥራ መገባቱ በክልሉ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ አስችሏል፦ የክልሉ ጤና ቢሮ

  • Post last modified:August 13, 2025

ለአገልግሎት ጥራት መጓደል ምክንያት የሚሆኑ ችግሮችን በመለየት ወደ ሥራ በመገባቱ የተሻለ ጥራት ያለውን የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ማስቻሉን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊና የህክምና አገልግሎቶች ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሃብቴ ገ/ሚካኤል በዚህ ጊዜ እንዳሉት፦…

Continue Readingለአገልግሎት ጥራት መጓደል ምክንያት የሚሆኑ ችግሮችን በመለየት ወደ ሥራ መገባቱ በክልሉ ጥራት ያለው የጤና አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ አስችሏል፦ የክልሉ ጤና ቢሮ