የህብረተሰቡን የጤና አገልግሎት ተደራሽነትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በተሰሩ ሥራዎች ለውጦች መመዝገቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ገለጹ ።

  • Post last modified:April 25, 2025

ኃላፊው ይህን ያሉት የ2017 ዓ/ም 9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት በተደረገበት ወቅት ነው። የ9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት የቀረበው ሁሉም የቢሮው ማኔጀመንት አባላትና ባለሙያዎች በተገኙበት ነው የክልሉ ጤና ቢሮ አፈጻጸሙ በቀረበበት ወቅት ተግባርን እየከወነ ያለው…

Continue Readingየህብረተሰቡን የጤና አገልግሎት ተደራሽነትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በተሰሩ ሥራዎች ለውጦች መመዝገቡን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ገለጹ ።

በክልሉ ጤና ቢሮ ጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶች እና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት የጤና ቁጥጥር ስራዎች ለማሻሻል ከባለድርሻ አካላት ጋር የንቅናቄ መድረክ በወልቂጤ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው ፡ ፡

  • Post last modified:March 23, 2025

በመድረኩ የመክፈቻ እና የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ካስተላለፉት መልዕክቶች ዋና ዋናዎቹ መንግስት ሁለንተናዊ ብልጽግናን በማረጋገጥ ጤናው የተጠበቀ አምራች እና ብቁ ዜጋ ለማፍራት በልዩ ትኩረት በርካታ ስራዎች እየተሰራ…

Continue Readingበክልሉ ጤና ቢሮ ጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶች እና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት የጤና ቁጥጥር ስራዎች ለማሻሻል ከባለድርሻ አካላት ጋር የንቅናቄ መድረክ በወልቂጤ ከተማ በመካሄድ ላይ ነው ፡ ፡

የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶችን ጥራት ለማረጋገጥ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን ማጠናከር ይገባል። አቶ አንተነህ ፈቃዱ-የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር

  • Post last modified:March 23, 2025

(ሆሳዕና፣ መጋቢት 14/2017 ዓ/ም) የክልሉ ጤና ቢሮ ጤናና ጤና-ነክ አገልግሎቶችና ግብአቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት የጤና ቁጥጥር ስራ የባለድርሻ አካላት ንቅናቄ መድረክ በወልቂጤ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ የተገኙት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር…

Continue Readingየጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶችን ጥራት ለማረጋገጥ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን ማጠናከር ይገባል። አቶ አንተነህ ፈቃዱ-የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር

የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ ፡፡

  • Post last modified:March 21, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረጉ ተግባሮች ዙሪያ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን ገምግሟል፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጴጥሮስ የቅድመ ዝግጅት ሥራዎችን በገመገሙበት ወቅት እንዳሉት የህብረተሰቡን ጤና ለማስጠበቅ…

Continue Readingየወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እንዳላቸው የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ገለጸ ፡፡

የማህበረሰቡን ሁሉ አቀፍ የጤና ተጠቃሚነት በሚፈለገዉ ደረጃ ለማረጋገጥ ትክክለኛና የተደራጀ መረጃን ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ

  • Post last modified:March 19, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የጤና ልማት እቅድና ኢኮኖሚ አስተዳደር ዳይሬክቶሬት የ2017ዓ/ም የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም ግምገማ እያካሄደ ይገኛል የቢሮው የጤና ልማት እቅድ ዳይሬክሬት ዳይሬክተር አቶ አይሌ ለማ የ6 ወር አፈፃፀም ግምገማን ባስጀመሩበት ወቅት እንደተናገሩት በዘርፉ በተለይም…

Continue Readingየማህበረሰቡን ሁሉ አቀፍ የጤና ተጠቃሚነት በሚፈለገዉ ደረጃ ለማረጋገጥ ትክክለኛና የተደራጀ መረጃን ተደራሽ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ

መጋቢት 9/2017 ዓ/ም ወራቤ

  • Post last modified:March 19, 2025

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ላይ የድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ ስራ አፈጻጸም ተገመገመ ፡፡ በክልሉ በበሽታዎች ላይ በተደረገ ሳምንታዊ የቅኝት እና ምላሽ ስራዎች ሪፖርት ላይ ውይይት ተካሂዷል ፡፡ ወባ እና ኩፍኝን ጨምሮ በተለያዩ 17 በሽታዎች ላይ የተካሄደ…

Continue Readingመጋቢት 9/2017 ዓ/ም ወራቤ