በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የ2017 የማህበረሰብ ዐቀፍ ጤና መድህን አጠቃላይ አፈጻጸም ከፍተኛ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የክልሉ ወረዳ አስተዳደር እና ጤና ጽ/ቤቶች እውቅናና ሽልማት ተበረከተላቸው ፡፡
የሳንኩራ ወረዳ ፣አቶቴ ኡሎ ወረዳ እና የዌራ ዲጆ ወረዳ አስተዳደሮች እና ጤና ጽ/ቤቶች በቅደም ተከተላቸው ከአንደኛ እስከ ሶስተኛ ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ እውቅናና ሽልማት ተቀብለዋል ፡፡ እውቅና እና ሽልማቱን የወረዳዎቹ አስተዳዳሪዎች እና ጤና ጽ/ቤት ኃላፊዎች ከጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር…

