በከምባታ ዞን የአንገጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመረቀ ፡፡
(ታህሳስ 16/2018) ሆስፒታሉን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ መርቀውታል ፡፡ የክልሉ እና የፌደራል የስራ ኃላፊዎች የአንጋጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን ተዘዋውረው ጉብኝት አድርገዋል ፡፡ በምረቃ መርሐ…
(ታህሳስ 16/2018) ሆስፒታሉን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ መርቀውታል ፡፡ የክልሉ እና የፌደራል የስራ ኃላፊዎች የአንጋጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልን ተዘዋውረው ጉብኝት አድርገዋል ፡፡ በምረቃ መርሐ…
የአንጋጫ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ቀደም ሲል በይፋ ሳይመረቅ ለህብረተሰቡ አገልግሎት እየሰጠ የቆየ ሲሆን በዛሬው ዕለት የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ ክቡር አቶ አንተነህ ፋቃዱ ሆስፒታሉን በይፋ መርቀው ከፍተዋል። ምክትል ርዕሰ መስተዳድር…
በክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ፋሲካ አለሙ የተመራው ቡዱን በሶስተኛ ቀን ድጋፉ በቁሊቶ ከተማ አስተዳደር የማህበረሳብ አቀፍ ጤና መድህን አፈጻጸም በመገምገም ግብረ መልስ ሰጥቷል ። በከተማ አስተዳደር ደረጃ እየተሰራ ያለው ጤና መዲን ተግበር የነዋሪውን አቅም መሰረት…
(ታህሳስ 13/2018 )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት በሆሳዕና ከተማ አዲስ ባስገነባቸው ህንጻዎች ስራ መጀመሩን በማስመልከት የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት አባላት ምልከታ አድርገዋል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) እንደገለጹት የክልሉ መንግስት በወሰደው ቆራጥ…
በክልሉ ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊዎች የተመራ የማኔጅመንት ቡድን በሁለተኛ ቀን ውሎው በየመዋቅሩ ድጋፍ እያደረገ ይገኛል ፡፡ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የዘመቻው አካል የሆነ ድጋፋዊ ምልከታ በሀዲያ ዞን አድርገዋል ፡፡ የክልሉ ጤና ቢሮ…
Marburg Virus Disease Daily updateEthiopiaDecember 24/ 2025 Ministry of Health,EthiopiaEthiopian Public Health Institute
የወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በሁለንተናዊ የጤናና የህክምና አገልግሎት እያደረጋቸው ያሉ ውጤታማ እንቅስቃሴዎች ይበልጥ እንዲጎለብቱ አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል ሲሉ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ ክብርት ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላሂ ገለጹ። ሚኒስትር ድኤታዋ የሆስፒታሉን አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴዎች በመጎብኘት የሆስፒታሉን አጠቃላይ አገልግሎት…