የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ EOC ግምገማ አካሂዷል

  • Post last modified:August 13, 2025

በክልሉ የወባ ጫናን ጨምሮ ሌሎች በሽታዎች ላይ ቅኝትና ምላሽ ተግባራት ሪፖርት ቀርቦ ሰፊ ዉይይት ተደርጎባቸዋል ። የሕብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋ ሳምንታዊ የአፈጻጸም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን በሳምንቱ 8242 የወባ ኬዝ ሪፖርት መደረጉንና ከባለፈው ሳምንት ጋር ሲነፃፀር በ16 በመቶ…

Continue Readingየማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ሳምንታዊ የህብረተሰብ ጤና ድንገተኛ አደጋዎች ቅኝትና ምላሽ EOC ግምገማ አካሂዷል

በበጀት ዓመቱ የሕብረተሰቡን ጤና መጠበቅ የሚያስችሉ ሥራዎች ተሠርተዋል ፦ የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

  • Post last modified:August 13, 2025

በበጀት ዓመቱ የሕብረተሰቡን ጤና መጠበቅ የሚያስችሉ ሥራዎች መከናወናቸውን የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር አቶ ማሙሽ ሁሴን በዚህ ጊዜ እንደተናገሩት፦ በበጀት ዓመቱ የሕብረተሰቡን ጤና መጠበቅ የሚያስችሉ ሥራዎች ተሠርቷል ብለዋል ። በክልሉ…

Continue Readingበበጀት ዓመቱ የሕብረተሰቡን ጤና መጠበቅ የሚያስችሉ ሥራዎች ተሠርተዋል ፦ የክልሉ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

የ2017 ዓ.ም የጤና ቁጥጥር ስራዎች አፈጻጸም አበረታች ውጤቶች የታዩበት ዓመት እንደነበር የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ።

  • Post last modified:August 13, 2025

በክልሉ ጤና ቢሮ ጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ፋሲካ አለሙ የባሉሙያ የሙያ ፈቃድ አሰጣጥን በማዘመን (Online) በማስጀመር ለጤና ባለሙያዎች የሙያ ምዝገባ ፍቃድ አዲስ መስጠትና ነባር ማደስ፣የጤናና ጤና ነክ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት…

Continue Readingየ2017 ዓ.ም የጤና ቁጥጥር ስራዎች አፈጻጸም አበረታች ውጤቶች የታዩበት ዓመት እንደነበር የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ።

በበጀት ዓመቱ በጤናው ዘርፍ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል ፦ የክልሉ ጤና ቢሮ

  • Post last modified:August 13, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በበጀት ዓመቱ በጤናው ዘርፍ የተሻለ ውጤት መመዝገቡን አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊና የጤና ፕሮግራሞች ዘርፍ ኃላፊ አቶ አሸናፊ ጴጥሮስ በዚህ ጊዜ እንዳሉት፦ በበጀት ዓመቱ በጤናው ዘርፍ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል። አቶ አሸናፊ፦ በተጠናቀቀው በጀት…

Continue Readingበበጀት ዓመቱ በጤናው ዘርፍ የተሻለ ውጤት ተመዝግቧል ፦ የክልሉ ጤና ቢሮ

የጤና ስርዓት አቅም ግንባታ እና ቁጥጥር ፕሮግራም እንዲሁም የጤና መሰረተ ልማት ስራዎች በትኩረት እየተፈጸሙ ስለመሆናቸው የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።

  • Post last modified:August 13, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የጤና ሀብት ልማት አስተዳደር ዘርፍ ኃላፊ አቶ መሀመድአሚን በደዊ በ2017 በጀት ዓመት ለነባርና ለአዲስ ፕጀክቶችና ለጤና ፕሮግራሞች ማስፈፀሚያ የሚሆን 221,214,255.00 (ሁለት መቶ ሃያ አንድ ሚሊየን ሁለት መቶ አስራ አራት ሺ…

Continue Readingየጤና ስርዓት አቅም ግንባታ እና ቁጥጥር ፕሮግራም እንዲሁም የጤና መሰረተ ልማት ስራዎች በትኩረት እየተፈጸሙ ስለመሆናቸው የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ከዘርፍ ኃላፊዎች ጋር የ2018 በጀት አመት የውጤት ተኮር እቅድ ስምምነት ተፈራረሙ ።

  • Post last modified:August 13, 2025

የቢሮው ሁሉም ዘርፍ ኃላፊዎች የ2018 በጀት ዓመት የውጤት ተኮር እቅድ ስምምነት ከቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ጋር ተፈራርመዋል። የውጤት ተኮር እቅዱ በጤናው ዘርፍ ጥራቱን የጠበቀ፣ ፍትሐዊና ተደራሽ የሆነ ሁሉን አቀፍ የጤና አገልግሎት ፓኬጅ በመስጠት እና በመቆጣጠር የህዝቡን…

Continue Readingየማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ ከዘርፍ ኃላፊዎች ጋር የ2018 በጀት አመት የውጤት ተኮር እቅድ ስምምነት ተፈራረሙ ።

አስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የግብ ስምምነት ተፈራረሙ

  • Post last modified:August 13, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ወ/ሮ ፋጤ ስርሞሎ በተገኙበት የማህበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ግዛቸው ዋሌራ በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ የግብ ስምምነት ላይ ከሴክተር መስሪያ ቤቶች ጋር ተፈራርመዋል። የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ከጤና…

Continue Readingአስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች በ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ የግብ ስምምነት ተፈራረሙ

የማህበረሰቡን የጤና መረጃ ስርዓት በማዘመን የአገልግሎት አሰጣጡን ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ

  • Post last modified:August 13, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ በሽታ መከላከልና ጤና ማጎልበት ዳይሬክቶሬት ከዞንና ከወረዳ ለተዉጣጡ ለዘርፉ አስተባባሪዎችና ለልማት እቅድ ባለሙያዎች e-CHIS ትግበራ ዳሰሳ ዙሪያ የማስተዋወቂያ መድረክ አካሂዷል ። የክልሉ ጤና ቢሮ የበሽታ መከላከልና ጤናን ማጎልበት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ፍስሀ…

Continue Readingየማህበረሰቡን የጤና መረጃ ስርዓት በማዘመን የአገልግሎት አሰጣጡን ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ