የተሟላ የህክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል የጤና ሥርዓት እየተፈጠረ መሆኑን የኢፊዲሪ ጤና ሚኒስትር ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ
ፍትሀዊና ጥራት ያለው የጤና አገ/ት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ሥርዓት ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ገልጸዋል። ሚኒስትሯ እና ሌሎች የፌዴራል የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እና የቢሮ…