የተሟላ የህክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል የጤና ሥርዓት እየተፈጠረ መሆኑን የኢፊዲሪ ጤና ሚኒስትር ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ

  • Post last modified:March 3, 2025

ፍትሀዊና ጥራት ያለው የጤና አገ/ት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ሥርዓት ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ገልጸዋል። ሚኒስትሯ እና ሌሎች የፌዴራል የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ እና የቢሮ…

Continue Readingየተሟላ የህክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል የጤና ሥርዓት እየተፈጠረ መሆኑን የኢፊዲሪ ጤና ሚኒስትር ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ

የክልሉ መንግስት ለጤናው ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረት የህዝብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ አስችሎታል – የጤና ሚኒስቴር

  • Post last modified:March 3, 2025

(ሆሳዕና ፣የካቲት 23/2017) የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ የእንጃፎ መሰረታዊ ጤና ኬላ እና ሞዴል የቤተሰብ መንደር ምልከታ አድርገዋል የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ በጤና ኬላዎች እየተሰጠ…

Continue Readingየክልሉ መንግስት ለጤናው ዘርፍ በሰጠው ልዩ ትኩረት የህዝብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ አስችሎታል – የጤና ሚኒስቴር

የጤና ሚኒስትሯ መቅደስ ዳባ (ዶ/ር )በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የወልቂጤ ጤና ጣቢያን አገልግሎት አሰጣጥ ምልከታ እያደረጉ ነው

  • Post last modified:March 3, 2025

(ሆሳዕና፤ የካቲት 23/2017 የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ እና ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የወልቂጤ ጤና ጣቢያ የአገልግሎት አሰጣጥ ላይ ምልከታ እያደረገ ይገኛሉ። ሚኒስትሯ እና በእርሳቸው የተመራ ልኡክ በወልቂጤ ጤና ጣቢያ የነፍሰ ጡር እናቶች ማቆያ ፣የድህረ…

Continue Readingየጤና ሚኒስትሯ መቅደስ ዳባ (ዶ/ር )በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የወልቂጤ ጤና ጣቢያን አገልግሎት አሰጣጥ ምልከታ እያደረጉ ነው

የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር መቅደስ ዳባ( ዶ/ር ) ወልቂጤ ከተማ ገቡ

  • Post last modified:March 3, 2025

(ሆሳዕና ፣የካቲት 23/2017 ) የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር መቅደስ ዳባ( ዶ/ር ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሚኖራቸው የስራ ቆይታ በተለያዩ ዞኖች የጤና ተቋማትን የአገልግሎት አሰጣጥ እና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ጉብኝት ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል። በጤና ሚኒስትሯ የተመራው ልኡክ ወልቂጤ ከተማ…

Continue Readingየኢፌዴሪ ጤና ሚኒስትር መቅደስ ዳባ( ዶ/ር ) ወልቂጤ ከተማ ገቡ

በጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም የተመዘገቡ ስኬቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል የክልሉ ጤና በትኩረት እየሰራ ነው

  • Post last modified:March 3, 2025

"ውጤታማ የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ትግበራ ለብልፅግናችን!" በሚል መሪ ሃሳብ በክልሉ ጤና ቢሮ መካሄድ በጀመረው መርሃ ግብር የቢሮው ከፍተኛ አመራሮች የዞንና የልዩ ወረዳ ጤና መምሪያ ኃላፊዎችን ጨምሮ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ…

Continue Readingበጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም የተመዘገቡ ስኬቶችን አጠናክሮ ለማስቀጠል የክልሉ ጤና በትኩረት እየሰራ ነው

ቅንጅታዊ አሰራሮችን በማጠናከር ሀገራዊና ክልላዊ የጤና የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ አሃድ ተግባራትን ግቦችን ለማሳካት ርብርብ ማድረግ ይገባል።

  • Post last modified:February 7, 2025

የጤና ሴክተር የጋራ የምክክር (ጂ ኤስ ሲ) መድረክ በሳጃ ከተማ ማካሄዱን የማ/ኢት/ክ/መ/ጤና ቢሮ ገልጿል። በበጀት አመቱ በመጀመሪያው ሩብ አመት በጤናው ሴክተር ትኩረት ተሰጥቶ የተከናወኑ ተግባራት እና በቀጣይ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ውጤቶችን ለማስመዝገብ ባለድርሻ አካላት ተቀራርበው ሊሰሩ እንደሚገባ…

Continue Readingቅንጅታዊ አሰራሮችን በማጠናከር ሀገራዊና ክልላዊ የጤና የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ አሃድ ተግባራትን ግቦችን ለማሳካት ርብርብ ማድረግ ይገባል።