በሀዲያ ዞን በጊምቢቹ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የተገነባው ሞዴል የማህበረሰብ መድሀኒት ቤት ተመረቀ ፡፡ ሰኔ 17/2017 ዓ.ም
ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በጊምቢቹ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ከ 3.8 ሚሊዮን ብር በላይ ያስገነባውን ሞዴል የማህበረሰብ መድሀኒት ቤት አስመረቀ ፡፡በምረቃው የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳዊት ሐዬሶ፣ የሀድያ ዞን ጤና መምሪያ ሀላፊ ዶ/ር ደሳለኝ ሽጉጤ፣ የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት አባላት፣ የንግስት እሌኒ…