በሀዲያ ዞን በጊምቢቹ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የተገነባው ሞዴል የማህበረሰብ መድሀኒት ቤት ተመረቀ ፡፡ ሰኔ 17/2017 ዓ.ም

  • Post last modified:June 25, 2025

ዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ በጊምቢቹ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ከ 3.8 ሚሊዮን ብር በላይ ያስገነባውን ሞዴል የማህበረሰብ መድሀኒት ቤት አስመረቀ ፡፡በምረቃው የዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዳዊት ሐዬሶ፣ የሀድያ ዞን ጤና መምሪያ ሀላፊ ዶ/ር ደሳለኝ ሽጉጤ፣ የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት አባላት፣ የንግስት እሌኒ…

Continue Readingበሀዲያ ዞን በጊምቢቹ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የተገነባው ሞዴል የማህበረሰብ መድሀኒት ቤት ተመረቀ ፡፡ ሰኔ 17/2017 ዓ.ም

በክልሉ ከ700 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የጤና ተቋማት ግንባታ እየተከናወነ ነው

  • Post last modified:June 25, 2025

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ700 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የጤና ተቋማት ግንባታና ማስፋፊያ እየተከናወነ ይገኛል።የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ የጤና ተቋማት ተደራሽነትን ለማረጋገጥና አገልግሎቱን ለማሻሻል ከ97 በላይ አዲስ የጤና ተቋማት ግንባታ፣ ጥገናና…

Continue Readingበክልሉ ከ700 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የጤና ተቋማት ግንባታ እየተከናወነ ነው

ሆስፒታሎች ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የስራ አመራር ቦርድ ሚና የላቀ መሆኑ ተገለፀ

  • Post last modified:June 25, 2025

የከምባታ ዞን ጤና መምሪያ የሆስፒታል ሥራ አመራር ቦርድ አሠራርና የአደራጃጀት መመሪያዎች ላይ ያተኮረ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ እና የዞኑ ሆስፒታሎች የ2017 በጀት ዓመት የ11 ወራት እቅድ ክንውን አፈጻጸም ግምገማ መድረክ አካሂዷል።በመድረኩም የሆስፒታል ሥራ አመራር ቦርድ አሠራርና አደራጃጀት መመሪያ…

Continue Readingሆስፒታሎች ጥራቱን የጠበቀ አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የስራ አመራር ቦርድ ሚና የላቀ መሆኑ ተገለፀ

በበጀት ዓመቱ የተመዘገበው የሥራ አፈጻጸም ከባለፈው ዓመት ጋር ስነፃፀር የተሻለ ለውጥ የታየበት መሆኑ ተመላከተ።

  • Post last modified:May 20, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህክምና አገልግሎቶች ዘርፍ የሥራ ክፍሎች የ2017 በጀት ዓመት የ10 ወራት አፈጻጸም ግምገማና የ2018 እቅድ ዝግጅት መወያያ መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል።የክልሉ ጤና ቢሮ ምክትልና የህክምና አገልግሎቶች ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሃብቴ ገ/ሚካኤል በዚህ ጊዜ…

Continue Readingበበጀት ዓመቱ የተመዘገበው የሥራ አፈጻጸም ከባለፈው ዓመት ጋር ስነፃፀር የተሻለ ለውጥ የታየበት መሆኑ ተመላከተ።

የክልሉን ጤና ለማሻሻል እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ለማጠናከር ድጋፉን እንደሚያጠናክር የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡

  • Post last modified:May 19, 2025

የኢትዮጽያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ለማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩነት ድጋፍ አደረገ ፡፡የኢትዮጽያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጌታቸው ቶሌራ እና ቡድናቸው በማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በመገኘት የተለያዩ ድጋፎችን አድርገዋል ፡፡በጉብኝቱ…

Continue Readingየክልሉን ጤና ለማሻሻል እየተሰሩ ያሉ ስራዎችን ለማጠናከር ድጋፉን እንደሚያጠናክር የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ገለጸ ፡፡

በክልሉ የጤና መረጃ አስተዳደር ቅመራ እና ተንተና ስራ አቅም መጠናከር በመረጃ ላይ የተመሰረተ የጤና ውሳኔዎችን ለማሳደግ ከፍተኛ እገዛ እንዳለው ተገለጸ ፡፡

  • Post last modified:May 19, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት በጤና መረጃ አስተዳደር ቅመራ እና ተንተና ላይ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተሰጥቷል ፡፡በከቅም ግንባታ ስልጠናው ከክልሉ ጤና ቢሮ ፣ ከህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ፣ ዩኒቨርሲቲ እና ኮሌጅ የተውጣጡ ባለሙያዎች ተሳትፈዋል ፡፡…

Continue Readingበክልሉ የጤና መረጃ አስተዳደር ቅመራ እና ተንተና ስራ አቅም መጠናከር በመረጃ ላይ የተመሰረተ የጤና ውሳኔዎችን ለማሳደግ ከፍተኛ እገዛ እንዳለው ተገለጸ ፡፡

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል “የጤና ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር እድገት” በሚል መሪ ቃል የጤና ባለሙያዎች ውይይት ተካሂዷል ፡፡

  • Post last modified:May 19, 2025

ግንቦት -7-2017ዓ.ምበክልሉ በሁሉም የጤና ተቋማትና ሆስፒታሎች ውይይት የተደረገ ሲሆን ዋና ዓላማው በጤና ልማት ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶችና እየተስተዋሉ ያሉ ጉድለቶችን እንዲሁም ቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችን በመለየት ከዘርፉ ባለድርሻ አካላት ጋር የጋራ መግባባት መፍጠር ነው። ባለፋት አመታት መንግስት በማህበራዊ…

Continue Readingበማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል “የጤና ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር እድገት” በሚል መሪ ቃል የጤና ባለሙያዎች ውይይት ተካሂዷል ፡፡

ብሔራዊ የተቀናጀ የጤና ስራዎች ዘመቻ በስልጤ ዞን ዞናዊ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር በስልጢ ወረዳ ተጀመረ

  • Post last modified:May 19, 2025

በዞኑ ከ206 ሺህ በላይ ዕድሜያቸው ከአምስት ዓመት በታች ለሚሆኑ ህፃናት የተቀናጀ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ መጀመሩን የስልጤ ዞን ጤና መምሪያ አስታውቋል፡፡ወራቤ፣ግንቦት 6/2017:-ስልጤ ዞን ኮሙኒኬሽንሀገር አቀፋዊ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ዕድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ለሆናቸውህፃናት በጤና ተቋማት ጊዚያዊ…

Continue Readingብሔራዊ የተቀናጀ የጤና ስራዎች ዘመቻ በስልጤ ዞን ዞናዊ የማስጀመሪያ መርሃ ግብር በስልጢ ወረዳ ተጀመረ