በክልሉ የመድኃኒት ቁጥጥር ስራን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ የተቀመጠውን ስታንዳር በተገቢዉ መተግበር እንደሚገባ ተጠቆመ

  • Post last modified:July 4, 2025

የማዕ/ ኢት/ ክልል ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎትቶች እና ግብአቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት የአፈፃፀም ግምገማ የማጠቃለያ መድረክ ተካሂዷል የጤና ቢሮ ምክትል ሀላፊና የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ፋሲካ አለሙ በፕሮግራሙ ማጠቃለያ ላይ እንደተናገሩት በክልሉ…

Continue Readingበክልሉ የመድኃኒት ቁጥጥር ስራን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ የተቀመጠውን ስታንዳር በተገቢዉ መተግበር እንደሚገባ ተጠቆመ

በጤናው ዘርፍ ጥራትና ደህንነት በማረጋገጥ የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ

  • Post last modified:July 4, 2025

(ሆሳዕና፣ሰኔ 27/2017)የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን አመታዊ ስራ አፈጻጸም ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በወራቤ ከተማ እየተካሔደ ነው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊና የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች…

Continue Readingበጤናው ዘርፍ ጥራትና ደህንነት በማረጋገጥ የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ አሃድ ውጤታማነት መረባረብ እንደሚገባ ገለጸ።

  • Post last modified:July 3, 2025

(ሆሳዕና ፡ሰኔ 26/2017 )የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በቡታጅራ ከተማ ያዘጋጀው የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ አሃድ የንቅናቄ መድረክ ተጠናቋል። የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ አሃድ ውጤታማነት የሚያግዙ ሁለት ሰነዶች በማጠቃለያ መድረኩ ላይ ቀርበዋል።…

Continue Readingየማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የመጀመሪያ ደረጃ ጤና ክብካቤ አሃድ ውጤታማነት መረባረብ እንደሚገባ ገለጸ።

በክልሉ በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት በተሰሩ ሞዴል ስራዎች ላይ የፌደራል እና የተለያየ ክልል ልዑካን በተገኙበት የልምድ ልውውጥ ተካሄደ ፡፡

  • Post last modified:July 2, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት በተሰሩ ሞዴል ስራዎች ላይ የፌደራል እና የአራት ክልል ልዑካን በተገኙበት የልምድ ልውውጥ ተካሄደ ፡፡ በልምድ ልውውጡ ላይ ከፌደራል ጤና መድህን ኤጀንሲ፣ ከሲዳማ ክልል ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል፣…

Continue Readingበክልሉ በማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን አገልግሎት በተሰሩ ሞዴል ስራዎች ላይ የፌደራል እና የተለያየ ክልል ልዑካን በተገኙበት የልምድ ልውውጥ ተካሄደ ፡፡

የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በጤናው ዘርፍ የሚሰሩ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን በበጎ ፈቃድ ደም በመለገስ አስጀምረዋል ፡፡

  • Post last modified:July 2, 2025

በክልሉ ጤና ቢሮ በክረምት ወራት በጤናው ዘርፍ የህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎቶች በማቀድ ወደ ስራ ተገብቷል ፡፡ የቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በበጎ ፈቃድ ደም በመለገስ ያስጀመሩት ሲሆን በክረምቱ ጤና ተቋማትን ጽዱ እና አረንጓዴ…

Continue Readingየክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ በጤናው ዘርፍ የሚሰሩ የክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎትን በበጎ ፈቃድ ደም በመለገስ አስጀምረዋል ፡፡

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ አሃድ የንቅናቄ መድረክ መካሄድ ጀመረ።

  • Post last modified:July 2, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ነው የንቅናቄ መድረኩን በቡታጅራ ከተማ እያካሄደ ያለው።የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ መድረኩን ባስጀመሩበት ጊዜ እንዳሉት ዘርፈ ብዙ ማህበራዊ ብልጽግና ሊያረጋግጡ ከሚችሉ ቁልፍ ተግባራቶች ዋናው የጤና ሥርዓት…

Continue Readingበማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የመጀመሪያ ደረጃ የጤና ክብካቤ አሃድ የንቅናቄ መድረክ መካሄድ ጀመረ።

የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ hope SBH ከተባለ አጋር ድርጅት ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ ፡፡

  • Post last modified:June 27, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ hope SBH ከተባለ አጋር ድርጅት ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ ፡፡ በክልሉ በተፈጥሮ ከመጠን በላይ የፈሳሽ ክምችት እና የነርቭ ዘንግ ክፍተት ተጠቂ የሆኑ ህጻናት ህክምና እና ድጋፍ እንዲያገኙ የሚያስችል…

Continue Readingየማዕከላዊ ኢትዮጽያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ hope SBH ከተባለ አጋር ድርጅት ጋር አብሮ ለመስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ ፡፡

ለሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት አዳዲስ የኢኖቬሽን ስራዎች ተግባራዊ ይደረጋሉ – ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ

  • Post last modified:June 27, 2025

(ሆሳዕና፣ ሰኔ 20/2017)፦ በኢትዮጵያ ለሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት አዳዲስ የኢኖቬሽን ስራዎች ተግባራዊ እንደሚደረጉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ተናገሩ። "ኢኖቬሽን ለሁለንተናዊ የጤና ሽፋን" በሚል መሪ ሃሳብ ላለፉት ሶስት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሔድ የነበረው አለም አቀፍ የጤና ኢኖቬሽንና…

Continue Readingለሁሉ አቀፍ የጤና አገልግሎት አዳዲስ የኢኖቬሽን ስራዎች ተግባራዊ ይደረጋሉ – ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ