በክልሉ የመድኃኒት ቁጥጥር ስራን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማሳደግ የተቀመጠውን ስታንዳር በተገቢዉ መተግበር እንደሚገባ ተጠቆመ
የማዕ/ ኢት/ ክልል ጤና ቢሮ የጤናና ጤና ነክ አገልግሎትቶች እና ግብአቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን የ2017 በጀት ዓመት የአፈፃፀም ግምገማ የማጠቃለያ መድረክ ተካሂዷል የጤና ቢሮ ምክትል ሀላፊና የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ፋሲካ አለሙ በፕሮግራሙ ማጠቃለያ ላይ እንደተናገሩት በክልሉ…