በቀቤና ልዩ ወረዳ የተቀናጀ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ በፍቃዶ ቀበሌ በይፋ ተጀመረ።

  • Post last modified:May 19, 2025

(ወልቂጤ፣ግንቦት 6/2017) የተቀናጀ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ ከግንቦት 6 እስከ ግንቦት 15 ለተከታታይ አስር ቀናት በልዩ ወረዳው በሚገኙ ሁሉም ቀበሌያት ክትባቱ እንደሚሰጥ የጤና ተቋሙ አስታውቋል።የቀቤና ልዩ ወረዳ ጤና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አብድልሀይ ኑርሀሰን በፍቃዶ ቀበሌ በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ…

Continue Readingበቀቤና ልዩ ወረዳ የተቀናጀ የኩፍኝ ክትባት ዘመቻ በፍቃዶ ቀበሌ በይፋ ተጀመረ።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የተቀናጀ የኩፍኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ (የጤና ዘመቻ) ክልላዊ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በሀላባ ዞን በዌራ ዲጆ ወረዳ ኡዳና ጤና ጣቢያ እየተካሄደ ነው

  • Post last modified:May 19, 2025

ግንቦት 6/2017 በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የተቀናጀ የኩፍኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ (የጤና ዘመቻ) ክልላዊ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በሀላባ ዞን በዌራ ዲጆ ወረዳ ኡዳና ጤና ጣቢያ እየተካሄደ ይገኛል።በማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮው ምክትል ሀላፊና ፕሮግራም…

Continue Readingበማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የተቀናጀ የኩፍኝ መከላከያ ክትባት ዘመቻ (የጤና ዘመቻ) ክልላዊ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በሀላባ ዞን በዌራ ዲጆ ወረዳ ኡዳና ጤና ጣቢያ እየተካሄደ ነው

በቡታጅራ ከተማ የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት መስጠት ተጀመረ

  • Post last modified:May 19, 2025

በምስራቅ ጉራጌ ዞን የቡታጅራ ከተማ ጤና ጽ/ቤት የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባትና የጤና ዘመቻ መርሃ ግብር በከተማዋ በሁሉም አካባቢዎች አስጀመሯል።ዘመቻው ከግንቦት 6 እስከ 15/2017 የሚካሄደው ክትባት ከ6 እስከ 59 ወር ዕድሜ ክልል ውስጥ ለሚገኙ ህፃናት ብቻ የሚሰጥ…

Continue Readingበቡታጅራ ከተማ የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት መስጠት ተጀመረ

በከምባታ ዞን የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በይፋ ተጀመረ

  • Post last modified:May 19, 2025

ግንቦት 6/2017 ዓ.ም በዞኑ ዕድሜያቸው ከ9-59 መካከል ለሚገኙ ህጻናት ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ 10 ቀናት የሚሰጠው የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ ዞናዊ የማስጀመሪያ መርሃግብር በቀዲዳ ጋሜላ ወረዳ በሚገኘዉ በጆሬ ሁሉ አቀፍ ጤና ኬላ ቅጥር ግቢ በይፋ ተጀምሯል።…

Continue Readingበከምባታ ዞን የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በይፋ ተጀመረ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኩፍኝ መከላከያ ክትባት መስጠት ተጀመረ

  • Post last modified:May 19, 2025

(ሆሳዕና ግንቦት 6/2017) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የተቀናጀ የኩፍኝ መከላከያ ክትባትና የጤና ዘመቻ ክልል አቀፍ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በሀላባ ዞን አስጀምሯል። በክልሉ ከግንቦት 6 እስከ 15/2017 የሚካሄደው ክልል አቀፍ የኩፍኝ ክትባትና የጤና ዘመቻ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር…

Continue Readingበማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የኩፍኝ መከላከያ ክትባት መስጠት ተጀመረ

ኤች አይ ቪ ኤድስ ዙሪያ የሚታዩ መዘናጋቶችን ለማስቀረት የተጀመሩ ሥራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ።

  • Post last modified:May 8, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከዞን ጤና መምሪያ ፕሮግራም ባለቤቶች፣ ከጤና ባለሙያዎች፣ ከላቦራቶሪ ባለሙያዎች፣ ከፖስታ አገልግሎት ድርጅት እና ከአጋር ድርጅቶች ጋር በቀሪ ወራት የቫይረስ መጠን ልኬት ለሚገባቸው ኤች አይ ቪ ታካሚዎች ሁሉ ተደራሽ ለማድረግ እና የምርመራ አገልግሎት…

Continue Readingኤች አይ ቪ ኤድስ ዙሪያ የሚታዩ መዘናጋቶችን ለማስቀረት የተጀመሩ ሥራዎችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለፀ።

በመሀሉ ዘመን ወጥመድ ውስጥ እንዳንቀር ትጋትና ቁርጠኝነት ወሳኝ ነው-ም/ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ

  • Post last modified:May 8, 2025

ሚያዝያ 30/2017ዓ.ም በማህበራዊ ክላስተር “የመሀሉ ዘመን" በሚል መሪ ሀሳብ ለአመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በወራቤ ከተማ እየተሰጠ ነው። ስልጠናውን የክልሉ ም/ ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ አስጀምረውታል። ም/ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ…

Continue Readingበመሀሉ ዘመን ወጥመድ ውስጥ እንዳንቀር ትጋትና ቁርጠኝነት ወሳኝ ነው-ም/ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ላብራቶሪ የምርመራ አገልግሎት ስራ በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል፡፡

  • Post last modified:May 8, 2025

ሚያዝያ /29/2017 ዓ.ም ለማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጀመሪያ የሆነው የሕብረተሰብ ጤና ኢንሰቲትዩት ላብራቶሪ የምርመራ አገልግሎት ይፋዊ ስራ ማስጀመሪያ በወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ሰፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተከናውኗል። በማስጀመሪያ መርሃ ግብሩ ተገኝተው መልዕክት ያሰተላለፉት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የክልሉ የሕብረተሰብ…

Continue Readingየማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ላብራቶሪ የምርመራ አገልግሎት ስራ በዛሬው ዕለት በይፋ ተጀምሯል፡፡