በጤናው ዘርፍ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት የአመራር ጥበብ ወሳኝ ነው:-ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር)
(ጥር 14/2018) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የማህበረሰብ ጤና መድህን የ2017 የአፈጻጸም ግምገማና የ2018 በጀት ዓመት የንቅናቄ መድረክ በሆሳዕና ከተማ ተካሂዷል የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሰዉ (ዶ/ር) በምክክር መድረኩ ማጠቃለያ በሰጡት የስራ መመሪያ እንደገለጹት በጤናው ዘርፍ የሚስተዋሉ…

