በመሀሉ ዘመን ወጥመድ ውስጥ እንዳንቀር ትጋትና ቁርጠኝነት ወሳኝ ነው-ም/ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ ፈቃዱ
ሚያዝያ 30/2017ዓ.ም በማህበራዊ ክላስተር “የመሀሉ ዘመን" በሚል መሪ ሀሳብ ለአመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በወራቤ ከተማ እየተሰጠ ነው። ስልጠናውን የክልሉ ም/ ርዕሰ መስተዳድር፣ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ አስጀምረውታል። ም/ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አንተነህ…