የወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ውጤታማ እንቅስቃሴዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ አስፈላጊው እገዛ ይደረጋል አሉ ወይዘሮ ሳህረላ አብዱላሂ!
የወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በሁለንተናዊ የጤናና የህክምና አገልግሎት እያደረጋቸው ያሉ ውጤታማ እንቅስቃሴዎች ይበልጥ እንዲጎለብቱ አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል ሲሉ የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ ክብርት ወ/ሮ ሳህረላ አብዱላሂ ገለጹ። ሚኒስትር ድኤታዋ የሆስፒታሉን አጠቃላይ የስራ እንቅስቃሴዎች በመጎብኘት የሆስፒታሉን አጠቃላይ አገልግሎት…