በክልሉ በጤናው ዘርፍ የተመዘገበው ለውጥ በተጨባጭ የሚታይ ነው” የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ
በማእከላዊ ኢትዮጵያ የመስክ ጉብኝት እያደረገ የሚገኘው የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች ልኡካን ቡድን ከክልሉ ርእስ መስተዳድር ዶ/ር እንደሻው ጣሰው ጋር ተወያይቷል፡፡ ክልሉ ለጤናው ዘርፍ ትኩረት የሠጠ በመሆኑ እንደ ወባ ያሉ ወረርሽኞችን መከላከል ተችሏል ያሉት የማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርእሰ…