የአለም የአዕምሮ ጤና ቀን በወራቤ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እየተከበረ ይገኛል።

  • Post last modified:February 7, 2025

የአለም የአዕምሮ ጤና ቀን"በሥራ ቦታ ለአዕምሮ ጤና ቅድሚያ የምንሰጥ ጊዜ ነው" በሚል መሪ ቃል የሚከበር መሆኑም ታውቋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፣ የስነ አዕምሮ የጤና ችግር በሁሉም የዕድሜ ክልል…

Continue Readingየአለም የአዕምሮ ጤና ቀን በወራቤ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እየተከበረ ይገኛል።

የአለም የአዕምሮ ጤና ቀን በወራቤ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እየተከበረ ይገኛል።

  • Post last modified:February 7, 2025

የአለም የአዕምሮ ጤና ቀን"በሥራ ቦታ ለአዕምሮ ጤና ቅድሚያ የምንሰጥ ጊዜ ነው" በሚል መሪ ቃል የሚከበር መሆኑም ታውቋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፣ የስነ አዕምሮ የጤና ችግር በሁሉም የዕድሜ ክልል…

Continue Readingየአለም የአዕምሮ ጤና ቀን በወራቤ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እየተከበረ ይገኛል።

“ከወሊድ ጋር በተያያዘ የሚከሰቱ ችግሮችን ለመቀነስ የቅደመወሊድ ክትትሎችን መጨመር እና የጤና ተቋማትን ማዘመን ያስፈልጋል “ – የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ

  • Post last modified:February 7, 2025

የእናቶች፣ ህፃናት እና ወጣቶች ጤና የእቅድ አፈፃፀም “ፈጠራዎችን መተግበር እና ማዝለቅ ለላቀ የእናቶች፣ የህጻናት እና ወጣቶች ጤና “ በሚል መሪ ቃል በአርባ ምንጭ ከተማ እየተገመገመ ይገኛል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ መድረኩን ሲከፍቱ እንደተናገሩት ከወሊድ ጋር በተያያዘ…

Continue Reading“ከወሊድ ጋር በተያያዘ የሚከሰቱ ችግሮችን ለመቀነስ የቅደመወሊድ ክትትሎችን መጨመር እና የጤና ተቋማትን ማዘመን ያስፈልጋል “ – የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ

የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ክልላዊ የመድሀኒት አቅርቦት አስተዳደር ፎረም ምስረታ በቡታጅራ ከተማ ተካሂዷል።

  • Post last modified:February 7, 2025

ክልላዊ የመድኃኒት አቅርቦት ሰንሰለት ፎረም የቢሮው ማናጅመንት አካላት እና ባለሙያዎች የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለሙያዎች በተገኙበት በይፋ መጀመሩም ታውቋል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሽመልስ ዋንጎሮ የፎረሙ መመስረት የመድኃኒትና የህክምና ቁሳቁስ አቅርቦት አገልግሎት በተሳለጠ እና በተቀናጀ መልኩ ለመምራት…

Continue Readingየማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ክልላዊ የመድሀኒት አቅርቦት አስተዳደር ፎረም ምስረታ በቡታጅራ ከተማ ተካሂዷል።

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም ማስጀመሪያ የውይይት መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ነው

  • Post last modified:February 7, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በክልሉ በቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም ልማት ማስጀመሪያ ላይ ከክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ከፕሮግራሙ አስተባባሪዎች ጋር ነው በጽ/ቤታቸው የተወያዩት ።ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም በህጻናት…

Continue Readingበማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም ማስጀመሪያ የውይይት መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሔደ ነው

“የቤተሰብ እቅድ ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና ወሳኝ ነው!” በሚል መሪ ቃል በሆሳዕና ከተማ የአድቮኬሲ መድረክ ተካሄደ።

  • Post last modified:February 7, 2025

የጤና ሚኒስቴር፣ የክልሉ ጤና ቢሮ እንዲሁም የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ በጋራ ያዘጋጁት አቶ ግዛቸው ዋሌራን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የተሳተፉበት የቤተሰብ እቅድ ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና ወሳኝ ነው !" በሚል መሪ ቃል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሆሳዕና ከተማ የአድቮኬሲ…

Continue Reading“የቤተሰብ እቅድ ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና ወሳኝ ነው!” በሚል መሪ ቃል በሆሳዕና ከተማ የአድቮኬሲ መድረክ ተካሄደ።

የወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የአገልግሎት አሰጣጥ ይበል የሚያስብል ነው ሲሉ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ገለጹ!

  • Post last modified:February 7, 2025

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ም/ል ርዕሰ መስተዳድርና የት/ት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘይኔ ቢልካ፣ በኢፌድሪ ጤና ሚ/ር ሚኒስትር ድኤታ ዶ/ር ደረጀ ድጉማ የተመራ የሚ/ር መስሪያ ቤቱ የማኔጅመንት አካላት ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…

Continue Readingየወራቤ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የአገልግሎት አሰጣጥ ይበል የሚያስብል ነው ሲሉ ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት ገለጹ!

“ከወሊድ ጋር በተያያዘ የሚከሰቱ ችግሮችን ለመቀነስ የቅደመወሊድ ክትትሎችን መጨመር እና የጤና ተቋማትን ማዘመን ያስፈልጋል “ – የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ

  • Post last modified:February 7, 2025

የእናቶች፣ ህፃናት እና ወጣቶች ጤና የእቅድ አፈፃፀም “ፈጠራዎችን መተግበር እና ማዝለቅ ለላቀ የእናቶች፣ የህጻናት እና ወጣቶች ጤና “ በሚል መሪ ቃል በአርባ ምንጭ ከተማ እየተገመገመ ይገኛል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ መድረኩን ሲከፍቱ እንደተናገሩት ከወሊድ ጋር በተያያዘ…

Continue Reading“ከወሊድ ጋር በተያያዘ የሚከሰቱ ችግሮችን ለመቀነስ የቅደመወሊድ ክትትሎችን መጨመር እና የጤና ተቋማትን ማዘመን ያስፈልጋል “ – የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ