የአለም የአዕምሮ ጤና ቀን በወራቤ ኮምፕሬሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እየተከበረ ይገኛል።
የአለም የአዕምሮ ጤና ቀን"በሥራ ቦታ ለአዕምሮ ጤና ቅድሚያ የምንሰጥ ጊዜ ነው" በሚል መሪ ቃል የሚከበር መሆኑም ታውቋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፣ የስነ አዕምሮ የጤና ችግር በሁሉም የዕድሜ ክልል…
የአለም የአዕምሮ ጤና ቀን"በሥራ ቦታ ለአዕምሮ ጤና ቅድሚያ የምንሰጥ ጊዜ ነው" በሚል መሪ ቃል የሚከበር መሆኑም ታውቋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፣ የስነ አዕምሮ የጤና ችግር በሁሉም የዕድሜ ክልል…
የአለም የአዕምሮ ጤና ቀን"በሥራ ቦታ ለአዕምሮ ጤና ቅድሚያ የምንሰጥ ጊዜ ነው" በሚል መሪ ቃል የሚከበር መሆኑም ታውቋል። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር፣ የስነ አዕምሮ የጤና ችግር በሁሉም የዕድሜ ክልል…
የእናቶች፣ ህፃናት እና ወጣቶች ጤና የእቅድ አፈፃፀም “ፈጠራዎችን መተግበር እና ማዝለቅ ለላቀ የእናቶች፣ የህጻናት እና ወጣቶች ጤና “ በሚል መሪ ቃል በአርባ ምንጭ ከተማ እየተገመገመ ይገኛል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ መድረኩን ሲከፍቱ እንደተናገሩት ከወሊድ ጋር በተያያዘ…
ክልላዊ የመድኃኒት አቅርቦት ሰንሰለት ፎረም የቢሮው ማናጅመንት አካላት እና ባለሙያዎች የጤና ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለሙያዎች በተገኙበት በይፋ መጀመሩም ታውቋል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሽመልስ ዋንጎሮ የፎረሙ መመስረት የመድኃኒትና የህክምና ቁሳቁስ አቅርቦት አገልግሎት በተሳለጠ እና በተቀናጀ መልኩ ለመምራት…
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እንዳሻው ጣሰው በክልሉ በቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም ልማት ማስጀመሪያ ላይ ከክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች እና ከፕሮግራሙ አስተባባሪዎች ጋር ነው በጽ/ቤታቸው የተወያዩት ።ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ቀዳማይ የልጅነት ልማት ፕሮግራም በህጻናት…
የጤና ሚኒስቴር፣ የክልሉ ጤና ቢሮ እንዲሁም የኢትዮጵያ ቤተሰብ መምሪያ በጋራ ያዘጋጁት አቶ ግዛቸው ዋሌራን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች የተሳተፉበት የቤተሰብ እቅድ ጥራትና ተደራሽነትን ለማረጋገጥ የአመራሩ ሚና ወሳኝ ነው !" በሚል መሪ ቃል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ሆሳዕና ከተማ የአድቮኬሲ…
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ም/ል ርዕሰ መስተዳድርና የት/ት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፍቃዱ፣ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘይኔ ቢልካ፣ በኢፌድሪ ጤና ሚ/ር ሚኒስትር ድኤታ ዶ/ር ደረጀ ድጉማ የተመራ የሚ/ር መስሪያ ቤቱ የማኔጅመንት አካላት ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…
የእናቶች፣ ህፃናት እና ወጣቶች ጤና የእቅድ አፈፃፀም “ፈጠራዎችን መተግበር እና ማዝለቅ ለላቀ የእናቶች፣ የህጻናት እና ወጣቶች ጤና “ በሚል መሪ ቃል በአርባ ምንጭ ከተማ እየተገመገመ ይገኛል። የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ መድረኩን ሲከፍቱ እንደተናገሩት ከወሊድ ጋር በተያያዘ…